Tilde Biblia
Back to Reading

የማርቆስ ወንጌል 6:2

ሰንበትም በሆነ ጊዜ በምኵራብ ያስተምር ጀመር፤ ብዙዎችም ሰምተው ተገረሙና። እነዚህን ነገሮች ይህ ከወዴት አገኛቸው? ለዚህ የተሰጠችው ጥበብ ምንድር ናት? በእጁም የሚደረጉ እንደነዚህ ያሉ ተአምራት ምንድር ናቸው?

Want to go deeper?

Launch Tilde AI. Ask a specific question and we'll extract knowledge in real time.